ራዕያችን አሁን ባለው የአገዛዝ ስርዓት ፈተና እየገጠመው ካለው የአማራ ህዝብ ጋር በአንድነት በመቆም አንድ እና የማይናወጥ የዲያስፖራ ማህበረሰብ መሆን ነው። ለወደፊት የምንጥረው ሰብአዊ መብቶች የሚከበሩበት፣ የባህል ቅርሶች የሚጠበቁበት፣ እያንዳንዱ ግለሰብ በክብርና በነፃነት የሚኖርበት ነው።
Our vision is to build a united and unwavering diaspora community, standing in solidarity with the Amhara people who have faced challenges for the past 50 years and continue to do so under the current regime. We aim for a future where human rights are respected, cultural heritage is preserved, and every individual can live with dignity and freedom.
The association led by seven elected board of directors coming from wide cross section of our community united under these cause serving 2 year terms as stipulated in the bylaws. It is led by a president, vice-president, with a secretary, and a treasurer involved in key roles in leading the association.
Mai Kadra
የአማራ ማህበር ተግባርና አስተዳደራዊ መዋቅር
ሀ. የአማራ ማህበር ዋና ተግባር በሎስ አንጀለሰና አካባቢው ይሚኖሩትን አማራ ወገኖችን አቀራርቦ በአንድነት ለሰላም ለፍትህና ለዲሞክራሲ የሚታገለውን በሀገር ውስጥ የሚገኝውን የአማራ ወገን ይረዳል ፡፡
ለ. የአማራ ማህበር የመላ ኢትዮጵያውያንን እኩልነት፤ ነፃነት፤ በፍትሓዊ አስተዳደር በአንድነት አብሮ መኖርን ይደግፋል።
ሐ. ለአማራ ህዝብ ሰብአዊ መብት መከበር ይሰራል፤ ይታገላል። አስተዳደርን በሚመለከት ግን የካሊፎርኒያ ማህበር ማቋቋሚያ አዋጅና አግባብነት ያላቸው ሌሎች ደንቦች እንዲሁም መተዳደሪያ ደንብ በሚደነግገው መሰረት የአማራ ድርጅት ነጻ ሆኖ በአባላቱና በአግባቡ በሚመረጥ የባለአደራዎች ቦርድ የሚተዳደር ይሆናል።
መ. የካሊፎርኒያ ማህበር ማቋቋሚያ ሕግ በሚደነግገው መሰረት የገቢ ምንጩ የአማራ ማህበር የአባላትንና ድጋፍ ሰጭ ወገኖች በሚያደርጉት እርዳታ